አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው ባለሀብት አይሸሽም ተካ በአፍሪካ ምጣኔ ሀብት ዕድገት ላበረከቱት አስተዋጽኦ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ቢውለደር አዋርድስ ሽልማት አበረከተላቸው፡፡
የአፍሪካን ኢኮኖሚ በመገንባት ትልቅ ድርሻ ላበረከቱ ታዋቂ አልሚዎች እውቅና የሚሰጠው “የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ቢዩልደርስ” ሽልማት÷ ዘንድሮ ለኢትዮጵያዊው ባለሀብት አይሸሽም ተካ እና ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ለተወጣጡ 30 አልሚዎች እውቅና ሰጥቷል።