መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የውጭ ሀገራት ኤምባሲዎች ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የውጭ ሀገራት ኤምባሲዎች ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
የአሜሪካ ኤምባሲ ፣ የኔዘርላንድስ ኤምባሲ እና የፈረንሳይ ኤምባሲዎች ለዘንሮድው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በመልዕክታቸውም በዓሉ የደስታ ፣ የወንድማማችነት እና የሰላም እንዲሆን ተመኝተዋል፡፡