አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፉት ሦስት ወራት በተደራጀ የሕዝብ ተሳትፎ የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን በተቀናጀና በተዋሀደ መንገድ ማከናወኑ ተገለጸ፡፡
አስተዳደሩ ባለፉት ሦስት ወራት የዝግጅት ምዕራፍ ሥራዎችና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ከከተማ እስከ ወረዳ ካሉ አመራሮች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፉት ሦስት ወራት በተደራጀ የሕዝብ ተሳትፎ የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን በተቀናጀና በተዋሀደ መንገድ ማከናወኑ ተገለጸ፡፡
አስተዳደሩ ባለፉት ሦስት ወራት የዝግጅት ምዕራፍ ሥራዎችና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ከከተማ እስከ ወረዳ ካሉ አመራሮች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡