የሀገር ውስጥ ዜና

አየር መንገዱ አንድ የመንገደኞች አውሮፕላኑን ወደ ጭነት አገልግሎት ቀየረ

By ዮሐንስ ደርበው

October 12, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየርመንገድ አንድ የመንገደኞች ማጓጓዣ አውሮፕላኑን ወደ ጭነት አገልግሎት (ካርጎ) የመቀየር ሥራውን አጠናቆ ይፋ አደረገ፡፡

የመንገደኞች ማጓጓዣ አውሮፕላኑ ወደ ጭነት አገልግሎት የተቀየረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከእስራኤሉ ኤሮስፔስ ጋር በመተባበር ነው፡፡