Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጎንደር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጎንደር ገቡ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚኒስቴር መሥሪያቤቶችን የሥራ አፈጻጸም ለመታደም ነው ጎንደር የገቡት፡፡

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.