ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጎንደር ገቡ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጎንደር ገቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚኒስቴር መሥሪያቤቶችን የሥራ አፈጻጸም ለመታደም ነው ጎንደር የገቡት፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጎንደር ገቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚኒስቴር መሥሪያቤቶችን የሥራ አፈጻጸም ለመታደም ነው ጎንደር የገቡት፡፡