Fana: At a Speed of Life!

የጣና ፎረም ጉባኤ ተሳታፊዎች በጣና ፓርክ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ10ኛው የጣና ፎረም ጉባኤ ተሳታፊዎች በጣና ፓርክ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አከናውነዋል፡፡

10ኛው የጣና ፎረም ጉባኤ ከትናንት ጀምሮ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡

ከጉባኤው ጎን ለጎን ተሳታፊዎች በዛሬው ዕለት በጣና ፓርክ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ማከናወናቸውን ከጣና ፎረም አዘጋጆች ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.