Fana: At a Speed of Life!

በሞጆ ከተማ 51 ቦምብ ከ4 ተጠርጣሪ ዎች ጋር በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሸዋ ዞን ሞጆ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 51 ቦምብ ከአራት ተጠርጣሪ ዎች ጋር በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡

ህገ ወጥ ቦንቦቹ ዛሬ ከንጋቱ 11ሰዓት ጀምሮ በተደረገ የመረጃ ክትትል ሞጆ ከተማ ላይ መያዛቸውን የደኅንነት ምንጮች አመልክተዋል፡፡

ቦምቡን ሲያጓጉዙ ነበር የተባሉ አራት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውም ነው የተገለጸው፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.