Fana: At a Speed of Life!

16ኛው የኢትዮ ጅቡቲ የጋራ ሚኒስትሮች ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 16ኛው የኢትዮ ጅቡቲ የጋራ ሚኒስትሮች ስብሰባ በባለሙያዎች ደረጃ መካሄድ ጀምሯል፡፡

ስብሰባው ከዛሬ ጥቅምት 25 እስከ ጥቅምት 27 ቀን 2022 ዓ.ም እንደሚካሄድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ስብሰባው በሁለቱ ሀገራት መካከል ባለው የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የመሰረተ ልማትና የሎጂስቲክስ ትብብር ላይ ያተኩራል ነው የተባለው።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.