አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ449 በላይ ለሚሆኑ የወባ ተጋላጭ ወረዳዎች የወባ በሽታ መከላከያ ምትክ አጎበር ማሰራጨት መጀመሩን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የጤና ሚኒስቴር፣ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ እና የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጋራ ያዘጋጁት ሀገር አቀፍ የወባ ሣምንት በአማራ ክልል ባሕርዳር ዙሪያ ወረዳ አንዳሳ ቀበሌ ተከብሯል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ449 በላይ ለሚሆኑ የወባ ተጋላጭ ወረዳዎች የወባ በሽታ መከላከያ ምትክ አጎበር ማሰራጨት መጀመሩን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የጤና ሚኒስቴር፣ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ እና የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጋራ ያዘጋጁት ሀገር አቀፍ የወባ ሣምንት በአማራ ክልል ባሕርዳር ዙሪያ ወረዳ አንዳሳ ቀበሌ ተከብሯል፡፡