የሀገር ውስጥ ዜና

በመከላከያ ሠራዊቱ የተደረገልን አቀባበል ከተነገረን በተቃራኒው ሆኖ አግኝተነዋል- እጃቸውን ለሠራዊቱ የሰጡ የሽብር ቡድኑ ታጣቂዎች

By ዮሐንስ ደርበው

October 26, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት የተደረገልን አቀባበል ከተነገረን በተቃራኒው ሆኖ አግኝተነዋል ሲሉ እጃቸውን የሰጡ የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ተናገሩ፡፡

አሸባሪው ህወሓት በደረሰበት ምት መበታተኑን እጃቸውን ለመከላከያ ሠራዊት የሠጡ ታጣቂዎች አረጋግጠዋል።