Fana: At a Speed of Life!

የማዕድን ሚኒስትር ታከለ ኡማ ከሳዑዲ አረቢያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ታከለ ኡማ በኢትዮጵያ ከሳዑዲ አረቢያ አምባሳደር ፋሃድ አልሁማይዳኒ ጋር ተወያዩ።

 

በውይይታቸው ወቅትም በኢትዮጵያ የማዕድን ኢንቨስትመንት እድሎች ዙሪያ መምከራቸውን አስታውቀዋል።

 

ከዚህ ባለፈም የሳዑዲ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የማዕድን ኢንቨስትመንት ላይ እንዲሰማሩ ለማድረግ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት መግባባታቸውንም ነው የገለጹት።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.