Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 298 የህክምና ዶክተሮችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቁር አንበሳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 298 የህክምና ዶክተሮችን አስመረቀ ።

በምረቃው ላይ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ፣ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሐና እና የተለያዩ እንግዶች ተገኝተዋል ።

ከዛሬ ተመራቂዎች መካከል 184 ወንዶች ሲሆኑ 114 ደግሞ ሴቶች ናቸው ።

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ኮሌጅ የህክምና ተማሪዎችን አስተምሮ ሲያስመርቅ ዘንድሮ ለ51 ጊዜ መሆኑን የኢዜአ ዘገባ ያመላክታል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.