አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለኮቪድ 19 ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት የሚውል ገንዘብ እና ሌሎች አቅርቦቶችን የሚያሰባስብ ብሔራዊ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ አቋቁመዋል።
መንግሥት ከፍ ያለ በጀት መድቦ አስቸጋሪ ነገሮች ሲከሰቱ ለመቋቋም የሚያስችሉ ግብአቶችን በማሰባሰብ ላይ ይገኛል ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለኮቪድ 19 ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት የሚውል ገንዘብ እና ሌሎች አቅርቦቶችን የሚያሰባስብ ብሔራዊ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ አቋቁመዋል።
መንግሥት ከፍ ያለ በጀት መድቦ አስቸጋሪ ነገሮች ሲከሰቱ ለመቋቋም የሚያስችሉ ግብአቶችን በማሰባሰብ ላይ ይገኛል ተብሏል።