አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ወደ ቤተሰቦቻቸው በመመለስ ሂደት ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡
የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እንዲቻል የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ ወደመጡበት አካባቢ እንዲሄዱ የሚል ውሳኔ መተላለፉ ይታወሳል፡፡
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ወደ ቤተሰቦቻቸው በመመለስ ሂደት ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡
የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እንዲቻል የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ ወደመጡበት አካባቢ እንዲሄዱ የሚል ውሳኔ መተላለፉ ይታወሳል፡፡