Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ በድምጻዊ አሊ ቢራ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በድምጻዊ አሊ ቢራ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ፡፡

ፕሬዚዳንት ሣኅለወቅር በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከመቃብር በላይ ትቶ የሄደው መልካም ስምና በርካታ ሥራዎቹ ሲታወሱ ይኖራሉ ብለዋል፡፡

ለቤተሰቡ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹና ለአድናቂዎቹ መጽናናትን ተመኝተዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.