Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡

አቶ ደመቀ በመልዕክታቸው÷አንጋፋው እና ዝነኛው አርቲስት ዓሊ ቢራ ከአምስት አስርት ዓመታት በላይ ተወዳጅ ሥራዎቹን በማቅረብ የኢትዮጵያ የባህል አምባሳደር ነበረ ብለዋል።

አቶ ደመቀ ለአርቲስት ዓሊ ቢራ ቤተሰቦች፣ ወዳጆች እና አድናቂዎቹ መጽናናትን ተመኝተዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.