የሀገር ውስጥ ዜና

ከተማ አስተዳደሩ ቦሌ ቡልቡላ አካባቢ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የተለያዩ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ

By Tibebu Kebede

March 25, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ቡልቡላ አካባቢ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የተለያዩ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን አበረከቷል፡፡

የአካባቢው አርሶ አደሮችም ከተማ አስተዳደሩ በማቆያ እንዲገቡ ላደረጋቸው አቅመ ደካማዎች የሚውል የሰብል ምርቶች በስጦታነት አበርክተዋል፡፡