የሀገር ውስጥ ዜና

ወ/ሮ ዳግማዊት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከክልል የትራንስፖርት ዘርፍ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

March 26, 2020

አዲስ አበባ ፣መጋቢት 17፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከክልል የትራንስፖርት ዘርፍ አካላት ጋር ተወያይተዋል።

ከሁሉም ክልል የትራንስፖርት ዘርፍ ተቋማት ጋር በቪዲዮ ኮንፍረንስ በተካሄደው በዚህ ውይይት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እየተከናወኑ በሚገኙ ስራዎች ዙሪያ ምክክር ተደርጓል ።

 

ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!https://t.me/fanatelevision