Indonesia President Joko Widodo, center, speaks during the G20 leaders summit in Nusa Dua, Bali, Indonesia, Tuesday, Nov. 15, 2022. Dita Alangkara/Pool via REUTERS

ዓለምአቀፋዊ ዜና

17ኛው የቡድን 20 አባል ሀገራት ጉባዔ በኢንዶኔዢያ ዛሬ ይጠናቀቃል

By Alemayehu Geremew

November 16, 2022

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የቡድን 20 አባል ሀገራት ጉባዔ በኢንዶኔዢያ ባሊ እየተካሄ ነው።

በዛሬው ዕለት በጉባዔው የሚነሱ የውይይት ነጥቦች በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ላይ ያተኩራሉ ተብሏል፡፡

“በአንድነት እናገግም፣ እንጠንክር” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኘው የሀገራቱ ጉባዔ ዛሬ ይጠናቀቃል መባሉን የዘገበው ሲ ጂ ቲ ኤን ነው፡፡

ከጉባዔው በፊት የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ እና የአሜሪካው አቻቸው ጆ ባይደን ፊት ለፊት ተገናኝተው በወቅታዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡