አስቸኳይ የህክምና ቁሳቁስ ሽሬ መድረሱን ዓለምአቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 20 ቶን አስቸኳይ የህክምና ቁሳቁስ ሽሬ መድረሱን ዓለምአቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታውቋል፡፡
በቀጣይ አስቸኳይ የህክምና ቁሳቁሱ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ላሉ ዜጎች የሕክምና አገልግሎት ለመስጠት እንደሚውሉ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 20 ቶን አስቸኳይ የህክምና ቁሳቁስ ሽሬ መድረሱን ዓለምአቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታውቋል፡፡
በቀጣይ አስቸኳይ የህክምና ቁሳቁሱ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ላሉ ዜጎች የሕክምና አገልግሎት ለመስጠት እንደሚውሉ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡