Fana: At a Speed of Life!

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ 234 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 234 ተማሪዎች አስመረቀ።

ተማሪዎቹ በሕክምና እና ጤና በቅድመ እና ድህረ ምረቃ ዘርፎች የሰለጠኑ መሆናቸውን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።

ከተመራቂዎቹ መካከል 123ቱ ወንዶች ሲሆኑ 111ዱ ደግሞ ሴቶች ናቸው።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.