የሀገር ውስጥ ዜና

የተለያዩ ድርጅቶች የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት ለተቋቋመው ኮሚቴ የተለያየ መጠን ያለው የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ ነው

By Tibebu Kebede

March 28, 2020

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ድርጅቶች ለኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት የሚውል የተለያየ መጠን ያለው የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ ነው።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለኮቪድ 19 ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት የሚውል ገንዘብ እና ሌሎች አቅርቦቶችን የሚያሰባስብ ብሔራዊ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ማቋቋማቸው ይታወቃል።