አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ድርጅቶች ለኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት የሚውል የተለያየ መጠን ያለው የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለኮቪድ 19 ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት የሚውል ገንዘብ እና ሌሎች አቅርቦቶችን የሚያሰባስብ ብሔራዊ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ማቋቋማቸው ይታወቃል።
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ድርጅቶች ለኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት የሚውል የተለያየ መጠን ያለው የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለኮቪድ 19 ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት የሚውል ገንዘብ እና ሌሎች አቅርቦቶችን የሚያሰባስብ ብሔራዊ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ማቋቋማቸው ይታወቃል።