የሀገር ውስጥ ዜና

የኮሮና ቫይረስ ምልክት ያልታየባቸው 2 ሺህ 90 ሰዎች ክትትላቸው እንዲረቋጥ ተደረገ

By Tibebu Kebede

March 28, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ክትትል ሲደረግላቸው ቆይተው የኮሮና ቫይረስ ምልክት ያልታየባቸው 2 ሺህ 90 ሰዎች ክትትላቸው እንዲረቋጥ መደረጉን የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።

ኢንስቲትዩቱ ከውጭ ወደ ሀገር የገቡ 636 መንገደኞች ተለይቶ እንዲቆይ በተወሰነው መሰረት እስካሁን ለ14 ቀናት ለይቶ ማቆያ ውስጥ እንደሚገኙ ገልጿል።