አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ክትትል ሲደረግላቸው ቆይተው የኮሮና ቫይረስ ምልክት ያልታየባቸው 2 ሺህ 90 ሰዎች ክትትላቸው እንዲረቋጥ መደረጉን የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
ኢንስቲትዩቱ ከውጭ ወደ ሀገር የገቡ 636 መንገደኞች ተለይቶ እንዲቆይ በተወሰነው መሰረት እስካሁን ለ14 ቀናት ለይቶ ማቆያ ውስጥ እንደሚገኙ ገልጿል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ክትትል ሲደረግላቸው ቆይተው የኮሮና ቫይረስ ምልክት ያልታየባቸው 2 ሺህ 90 ሰዎች ክትትላቸው እንዲረቋጥ መደረጉን የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
ኢንስቲትዩቱ ከውጭ ወደ ሀገር የገቡ 636 መንገደኞች ተለይቶ እንዲቆይ በተወሰነው መሰረት እስካሁን ለ14 ቀናት ለይቶ ማቆያ ውስጥ እንደሚገኙ ገልጿል።