ኮሮናቫይረስ

በፈረንሳይ ፈጣን ባቡሮች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ለማመላለስ ጥቅም ላይ እየዋሉ ነው

By Tibebu Kebede

March 29, 2020

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ በኮሮና ቫይረስ በከፍተኛ ሁኔታ የተጠቁ የሀገሪቱ አካባቢዎች ያለውን የአልጋ መጨናነቅ ለመቀነስ ፈጣን ባቡሮች በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ለማመላለስ ጥቅም ላይ እየዋሉ ነው።

ፈረንሳይ በልዩ ሁኔታ የተዘጋጁ ፈጣን ባቡሮችን ነው ለዚህ አገልግሎት እየተጠቀመች የሚገኘው።