Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ የግብርና ምርቶች ለዕይታ የቀረቡበት ዐውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ግብርናን ትልቅ ተጽዕኖ እንዲፈጥር ማስቻል” በሚል መሪ ሐሳብ የግብርና ምርቶች ለዕይታ የቀረቡበት ዐውደ ርዕይ ዛሬ በአዲስ አበበባ አፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ተከፍቷል።

ዐውደ ርዕዩን ያዘጋጁት÷ የግብርና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ናቸው፡፡

በዐውደ ርዕዩ ላይ በግብርናው ዘርፍ የሚሠሩ ማኅበራት፣ የገበሬ ኅብረት ሥራ ማኅበራት እና በግሉ ዘርፍ ያሉ ተቋማት ምርት እና አገልግሎታቸውንያቀርባሉ፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.