Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ለይቶ ማቆያ ሊገቡ ነው

Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu delivers an speech at his Jerusalem office on March 14, 2020, regarding the new measures that will be taken to fight the Corona virus in Israel. - Netanyahu said Israel would shut down eateries, shopping centres and gyms in a bid to halt the spread of coronavirus. Netanyahu also said he would ask the government's approval in the upcoming cabinet meeting set to be held via video conference to allow "technologies used in the war against terror" to be used to track the movements of Israelis with coronavirus. (Photo by GALI TIBBON / various sources / AFP) (Photo by GALI TIBBON/AFP via Getty Images)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ለይቶ ማቆያ ሊገቡ መሆኑ ተነገረ።

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የቅርብ ረዳት በኮሮና ቫይረስ መያዙን ተከትሎ በአሁኑ ወቅት ራሳቸውን ለይተው እንደሚገኙ ተነግሯል።

ኔታንያሁ ከቅርብ አማካሪዎቻቸው ጋር በመሆን ለይቶ ማቆያ እንደሚገቡም ነው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት ያስታወቀው።

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች አማካሪ በዛሬው ዕለት በቫይረሱ እንደተያዙ መረጋገጡን ቢቢሲ ዘግቧል።

ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision

Exit mobile version