አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምርት አቅርቦት እና ስርጭት ዙሪያ በሚስተዋሉ ችግሮች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው።
የንግድ ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ በአቅርቦትና በስርጭት በኩል ባሉ ችግሮች ዙሪያ ከምርትና አገልግሎት አቅራቢዎች፣ አምራቾች እና አከፋፋዮች ጋር እየመከሩ ነው።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምርት አቅርቦት እና ስርጭት ዙሪያ በሚስተዋሉ ችግሮች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው።
የንግድ ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ በአቅርቦትና በስርጭት በኩል ባሉ ችግሮች ዙሪያ ከምርትና አገልግሎት አቅራቢዎች፣ አምራቾች እና አከፋፋዮች ጋር እየመከሩ ነው።