የሀገር ውስጥ ዜና

በምርት አቅርቦትና ስርጭት ላይ በሚስተዋሉ ችግሮች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው

By Tibebu Kebede

March 31, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምርት አቅርቦት እና ስርጭት ዙሪያ በሚስተዋሉ ችግሮች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው።

የንግድ ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ በአቅርቦትና በስርጭት በኩል ባሉ ችግሮች ዙሪያ ከምርትና አገልግሎት አቅራቢዎች፣ አምራቾች እና አከፋፋዮች ጋር እየመከሩ ነው።