አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ መከሰትን ተከትሎ መንግስት ላደረገው ተድጋፍ ጥሪ የተለያዩ ተቋማትና ግለሰቦች ለተቋቋመው ኮሚቴ ድጋፍ እያደረጉ ነው።
በዛሬው እለትም ወደ 12 የሚጠጉ የግል እና የመንግስት ተቋማት ከ47 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጋቸውም ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ መከሰትን ተከትሎ መንግስት ላደረገው ተድጋፍ ጥሪ የተለያዩ ተቋማትና ግለሰቦች ለተቋቋመው ኮሚቴ ድጋፍ እያደረጉ ነው።
በዛሬው እለትም ወደ 12 የሚጠጉ የግል እና የመንግስት ተቋማት ከ47 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጋቸውም ተገልጿል።