የሀገር ውስጥ ዜና

የተለያዩ ድርጅቶች የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት ለተቋቋመው ኮሚቴ ከ47 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

By Tibebu Kebede

March 31, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ መከሰትን ተከትሎ መንግስት ላደረገው ተድጋፍ ጥሪ የተለያዩ ተቋማትና ግለሰቦች ለተቋቋመው ኮሚቴ ድጋፍ እያደረጉ ነው።

በዛሬው እለትም ወደ 12 የሚጠጉ የግል እና የመንግስት ተቋማት ከ47 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጋቸውም ተገልጿል።