የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሁሉም የሙስሊም ማህበረሰብ ቤት ውስጥ የመስገድ ግዴታ ኃይማኖታዊ ብያኔ ሰጠ

By Tibebu Kebede

March 31, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሁሉም የሙስሊም ማህበረሰብ ቤቱ ውስጥ የመስገድ ግድታ ኃይማኖታዊ ብያኔን በዛሬው እለት ሰጠ።

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በኢትዮጵያ በተከሰተው የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ስርጭትን አስመልክቶ በዛሬው እለት መግለጫ ሰጥቷል።