አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሁሉም የሙስሊም ማህበረሰብ ቤቱ ውስጥ የመስገድ ግድታ ኃይማኖታዊ ብያኔን በዛሬው እለት ሰጠ።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በኢትዮጵያ በተከሰተው የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ስርጭትን አስመልክቶ በዛሬው እለት መግለጫ ሰጥቷል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሁሉም የሙስሊም ማህበረሰብ ቤቱ ውስጥ የመስገድ ግድታ ኃይማኖታዊ ብያኔን በዛሬው እለት ሰጠ።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በኢትዮጵያ በተከሰተው የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ስርጭትን አስመልክቶ በዛሬው እለት መግለጫ ሰጥቷል።