አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር፣ የአፋርና ሐረሪ ክልሎች የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የሚያስችሉ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፉ።
በድሬዳዋ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የተቋቋመው ግብረኃይል የተለያዩ ውሳኔዎች ማሳለፉን የአስተዳደሩ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ አቶ እዝቅያስ ታፈሰ ዛሬ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር፣ የአፋርና ሐረሪ ክልሎች የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የሚያስችሉ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፉ።
በድሬዳዋ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የተቋቋመው ግብረኃይል የተለያዩ ውሳኔዎች ማሳለፉን የአስተዳደሩ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ አቶ እዝቅያስ ታፈሰ ዛሬ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።