የሀገር ውስጥ ዜና

ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚውል የ120 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አደረጉ

By Tibebu Kebede

March 31, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ120 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡

ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን ያደረጉት የገንዘብ ድጋፍ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚውል መሆኑም ታውቋል።