አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ120 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን ያደረጉት የገንዘብ ድጋፍ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚውል መሆኑም ታውቋል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ120 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን ያደረጉት የገንዘብ ድጋፍ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚውል መሆኑም ታውቋል።