Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በሰላም ሂደቱ አፈጻጸም እና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በሰላም ሂደቱ አፈጻጸም እና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሂዷል።
በውይይቱ÷ በፕሪቶሪያ በተደረሰው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ላይ እና እሱን ተከትሎ ሁለት ጊዜ በናይሮቢ በነበሩ ውይይቶች አተገባበር ላይ ምክክር ተደርጓል ።
የሰላም ሂደቱ እስካሁን ከነበረው በተሻለ አፈጻጸም እንዲሄድ መንግስት ልክ እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ አስፈላጊውን እንደሚያደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገልጸዋል ።
በአልዓዛር ታደለ
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.