Fana: At a Speed of Life!

ብራዚል በኳስ ንጉሡ ፔሌ ሕልፈት ምክንያት 3 የሐዘን ቀናት አወጀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳስ ንጉሡ ፔሌ ሕልፈት ምክንያት ብራዚል ሦስት የሐዘን ቀናት አወጀች፡፡

የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ጃዬር ቦልሶናሮ የ82 ዓመቱን የኳስ ንጉሥ ፔሌ ሕልፈት ተከትሎ ሦስት ተከታታይ የሐዘን ቀን አውጀዋል።

ብራዚላውያን በምንጊዜም ኮከባቸው ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን እየገለጹ ነው።

ፔሌ ከሀገሩ ብራዚል ጋር ሶስት የዓለም ዋንጫዎችን ማንሳት ችሏል።

 

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.