አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ዛሬ አዲስ ዓመታቸውን ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡
ፕሬዚዳንቷ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በየትኛውም የዓለም ክፍል ለሚገኙ ሁሉ እንኳን ለጎርጎሮሳውያን 2023 የዘመን መለወጫ አደረሳችሁ ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ዛሬ አዲስ ዓመታቸውን ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡
ፕሬዚዳንቷ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በየትኛውም የዓለም ክፍል ለሚገኙ ሁሉ እንኳን ለጎርጎሮሳውያን 2023 የዘመን መለወጫ አደረሳችሁ ብለዋል፡፡