አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ከቱሉ ሞዬ ጂኦተርማል ጋር 800 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ የኃይል ግዢ ስምምነት በዛሬው እለት ተፈራረመች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ እንዳስታወቁት፥ በዚህ ደረጃ በመንግሥትና በግል መካከል አጋርነት ሲመሠረት በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ከቱሉ ሞዬ ጂኦተርማል ጋር 800 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ የኃይል ግዢ ስምምነት በዛሬው እለት ተፈራረመች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ እንዳስታወቁት፥ በዚህ ደረጃ በመንግሥትና በግል መካከል አጋርነት ሲመሠረት በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።