አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መስቀል አደባባይ ለህዝባዊ አደባባይነት በሚመጥንና በዘመናዊ መልኩ መልሶ ለመገንባት ቅድመ ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከመስቀል አደባባይ ማዘጋጃ ቤት ደረስ የሚካሄደው መልሶ ማልማትና የአረንጓዴ ስፍራ ግንባታ ቅድመ ዝግጅት ያለበትን ደረጃ በዛሬው እለት ተመለክተዋል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መስቀል አደባባይ ለህዝባዊ አደባባይነት በሚመጥንና በዘመናዊ መልኩ መልሶ ለመገንባት ቅድመ ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከመስቀል አደባባይ ማዘጋጃ ቤት ደረስ የሚካሄደው መልሶ ማልማትና የአረንጓዴ ስፍራ ግንባታ ቅድመ ዝግጅት ያለበትን ደረጃ በዛሬው እለት ተመለክተዋል።