አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1ሺህ 17 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸው ተገለፀ፡፡
ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱት ዜጎች በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ መሆናቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1ሺህ 17 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸው ተገለፀ፡፡
ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱት ዜጎች በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ መሆናቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡