አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር እየመከሩ ነው።
በውይይታቸውም ኅብረቱ ከቻይና መንግስት ጋር ስለሚያካሂዳቸው የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡
ከውይይቱ በኋላም የመግባቢያ ሥምምነት እንደሚፈራረሙ ተገልጿል፡፡
በዘመን በየነ እና ታደሰ ሽፈራው
አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር እየመከሩ ነው።
በውይይታቸውም ኅብረቱ ከቻይና መንግስት ጋር ስለሚያካሂዳቸው የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡
ከውይይቱ በኋላም የመግባቢያ ሥምምነት እንደሚፈራረሙ ተገልጿል፡፡
በዘመን በየነ እና ታደሰ ሽፈራው