የሀገር ውስጥ ዜና

የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋኪ ጋር እየተወያዩ ነው

By Alemayehu Geremew

January 11, 2023

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር እየመከሩ ነው።

በውይይታቸውም ኅብረቱ ከቻይና መንግስት ጋር ስለሚያካሂዳቸው የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡

ከውይይቱ በኋላም የመግባቢያ ሥምምነት እንደሚፈራረሙ ተገልጿል፡፡

በዘመን በየነ እና ታደሰ ሽፈራው