Fana: At a Speed of Life!

ከ1 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመልሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 1 ሺህ 27 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡

በሦስት ዙር በተከናወነ በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ወገኞችን የመመለስ ተግባር 1 ሺህ 27 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡

ከሕዳር 12 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን በተከናወነ ዜጎችን ወደ ሀገር የመመለስ ሥራ 27 ሺህ 722 ኢትዮጵያውያን ተመልሰዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.