የሀገር ውስጥ ዜና

የሚኒስትሮች ም/ቤት በሁለት ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

By Tibebu Kebede

April 04, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሁለት ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡

ምክር ቤት በዛሬው ዕለት በቪዲዮ ኮንፍረንስ ባካሄደው 81ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው በጉዳዮቹ ላይ መክሮ ውሳኔውን ማሳለፉን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።