የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ ጥላሁን ከበደ የደቡብ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሆነው ተሾሙ

By Feven Bishaw

April 05, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ጥላሁን ከበደ የደቡብ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ በመሆን ተሾሙ፡፡

አቶ ጥላሁን ከበደ በትምህር ዝግጅት ሁለተኛ ድግሪ ያላቸው ሲሆን፥ በቀድሞ የጋሞ ጎፋ ዞን ከወረዳ አመራሪነት አንስቶ ዞን ዋና አስተዳዳሪነት አገልግለዋል።