የሀገር ውስጥ ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለቻይና አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ

By Meseret Awoke

January 22, 2023

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለቻይና አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ፡፡

ቻይና በዛሬው ዕለት አዲስ ዓመቷን በተለያዩ ሁነቶች እያከበረች ትገኛለች፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/ ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!