አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ተጠሪ ተቋማት ከሶማሌ ክልል መንግስት ጋር በመቀናጀት በጅግጅጋ ከተማ ያስገነቧቸውን ቤቶች ለተጠቃሚዎች ተላለፉ፡፡
ለአቅመ ደካማ አባወራና እማወራ የተላለፉ ቤቶች 31 መሆናቸው ተገልጿል፡፡
በመርሐ ግብሩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ፣ ምክትል አፈጉባኤ፣ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና የካቢኔ አባላት መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/ ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!