አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሊባባ ፋውንዴሽን መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ ጃክ ማ ሁለተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን ለአፍሪካ ሀገራት መላካቸውን አስታወቁ።
የጃክ ማ ፋውንዴሽን ከዚህ ቀደም የአፍሪካ ሃገራት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያደርጉትን ጥረት ለማገዝ የሚውል የቁሳቁስ ድጋፍ መላኩ ይታወሳል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሊባባ ፋውንዴሽን መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ ጃክ ማ ሁለተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን ለአፍሪካ ሀገራት መላካቸውን አስታወቁ።
የጃክ ማ ፋውንዴሽን ከዚህ ቀደም የአፍሪካ ሃገራት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያደርጉትን ጥረት ለማገዝ የሚውል የቁሳቁስ ድጋፍ መላኩ ይታወሳል።