የሀገር ውስጥ ዜና

በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ ለመሰማራት ለተመዘገቡ የጤና ባለሙያዎች የቀጥታ ኢንተርኔት ስልጠና ተዘጋጀ

By Tibebu Kebede

April 06, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመሰማራት ለሚልጉ የጤና ባለሙያዎች ጥሪ ማቅረቡ የሚታወስ ነው።

ሚኒስቴሩ ያወጣውን ጥሪ ተከትሎ የጤና ባለሙያዎች በድረ ገፅ ተመዝገበዋል።