አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመሰማራት ለሚልጉ የጤና ባለሙያዎች ጥሪ ማቅረቡ የሚታወስ ነው።
ሚኒስቴሩ ያወጣውን ጥሪ ተከትሎ የጤና ባለሙያዎች በድረ ገፅ ተመዝገበዋል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመሰማራት ለሚልጉ የጤና ባለሙያዎች ጥሪ ማቅረቡ የሚታወስ ነው።
ሚኒስቴሩ ያወጣውን ጥሪ ተከትሎ የጤና ባለሙያዎች በድረ ገፅ ተመዝገበዋል።