አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በበጀት ዓመቱ ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 1 ነጥብ8 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴሩ በስምንት ወራቱ 2 ነጥብ 3 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ለማግኘት አቅዶ 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ወይም የእቅዱን 79 በመቶ ማሳከቱን አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በበጀት ዓመቱ ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 1 ነጥብ8 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴሩ በስምንት ወራቱ 2 ነጥብ 3 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ለማግኘት አቅዶ 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ወይም የእቅዱን 79 በመቶ ማሳከቱን አስታውቋል።