Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በኢትዮጵያ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

 

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በኢትዮጵያ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮዝላቭ ኮሴክ ጋር ተወያዩ፡፡

በውይይታቸው÷ በኢትዮጵያ እና በቼክ ሪፐብሊክ ዘለቄታዊ ግንኙነት ላይ በስፋት መምከራቸውን ከኤምባሲው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.