የሀገር ውስጥ ዜና

ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በኢትዮጵያ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

By Feven Bishaw

January 31, 2023

 

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በኢትዮጵያ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮዝላቭ ኮሴክ ጋር ተወያዩ፡፡

በውይይታቸው÷ በኢትዮጵያ እና በቼክ ሪፐብሊክ ዘለቄታዊ ግንኙነት ላይ በስፋት መምከራቸውን ከኤምባሲው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡