Fana: At a Speed of Life!

ከሳዑዲ ዓረቢያ ከ1 ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 22 ዜጎች ዛሬ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡

ከተመላሾች መካከል÷ 991 ወንዶች፣ 24 ሴቶች እንዲሁም ሰባቱ ሕጻናት መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/

ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

 

 

 

 

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.