አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ተሸከርካሪዎች የተሳፋሪ ቁጥርን በግማሽ መቀነስ የሚያስችል ውሳኔ በትናንትናው እለት ማሳለፉ ይታወሳል።
ቢሮው በትናንትናው እለት ያሳለፈው የተሳፋሪ ቁጥር መቀነስ እና የታሪፍ ማስተካከያ ውሳኔም በዛሬው እለት ነው መተግበር የተጀመረው።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ተሸከርካሪዎች የተሳፋሪ ቁጥርን በግማሽ መቀነስ የሚያስችል ውሳኔ በትናንትናው እለት ማሳለፉ ይታወሳል።
ቢሮው በትናንትናው እለት ያሳለፈው የተሳፋሪ ቁጥር መቀነስ እና የታሪፍ ማስተካከያ ውሳኔም በዛሬው እለት ነው መተግበር የተጀመረው።